Get Mystery Box with random crypto!

መርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ

Logo saluran telegram yefker_gize — መርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ
Logo saluran telegram yefker_gize — መርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ
Alamat saluran: @yefker_gize
Kategori: Fakta
Bahasa: Bahasa Indonesia
Pelanggan: 6.45K

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


Pesan-pesan terbaru 2

2023-07-04 09:10:05
536 viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 06:10
Buka / Bagaimana
2023-07-04 09:09:37 መርጌታ መንግስቱ የባህል መዳህኒት

የምንሰጣቸው የህክምና መርጌታ ሰለሞን የባህል መዳህኒት

የምንሰጣቸው የህክምና አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
-ለገበያ ለሃብት
-ለመስተፋቅር
-ለትምህርት
-ለአፍዝ አደንግዝ
- ለመፍትሔ ስራይ
- ለህማም
-  ጋኔን ለያዘው ሰው

#ጤና ይስጥልኝ እንዴት ቆያችሁ ውድ የጥበብ ቤተሰቦች ሰላም ጤና እድገት  ኢትዮጵያና ለሕዝቦቿ  ይሁን

ዛሬ ለሚገረግር እና እንቢይ  (አልሸጥ )ለሚል ገብያ እናያለን

ገብያ ሲባል የተለያየ የገብያ አይነት አለ
እሱም ተንቀሳቃሽና ተንቀሳቃሽ ያልሆነ
ዛሬ ምናየው ተንቀሳቃሽ ላልሆነ ገብያነው  ለምሳሌ  ፦
ሆቴል
ግሮሰሪ
ሱቅ
ጉልት
ቡቲክ
መጋዘን 
ማከፋፈያ ወዘተ........ሲሆን

#መፍትሔ#
  ይደውሉ
ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል

ለጥያቄ  መፍትሄ አለን ይደውሉ። 09-20-04-61-84 አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
-ለገበያ ለሃብት
-ለመስተፋቅር
-ለትምህርት
-ለአፍዝ አደንግዝ
- ለመፍትሔ ስራይ
- ለህማም
-  ጋኔን ለያዘው ሰው

#ጤና ይስጥልኝ እንዴት ቆያችሁ ውድ የጥበብ ቤተሰቦች ሰላም ጤና እድገት  ኢትዮጵያና ለሕዝቦቿ  ይሁን

ዛሬ ለሚገረግር እና እንቢይ  (አልሸጥ )ለሚል ገብያ እናያለን

ገብያ ሲባል የተለያየ የገብያ አይነት አለ
እሱም ተንቀሳቃሽና ተንቀሳቃሽ ያልሆነ
ዛሬ ምናየው ተንቀሳቃሽ ላልሆነ ገብያነው  ለምሳሌ  ፦
ሆቴል
ግሮሰሪ
ሱቅ
ጉልት
ቡቲክ
መጋዘን 
ማከፋፈያ ወዘተ........ሲሆን

#መፍትሔ#
  ይደውሉ
ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል ።
540 viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 06:09
Buka / Bagaimana
2023-07-03 14:00:02 መርጌታ   መንግስቱ 09-20-04-61-84 ይደውሉ።
1 መፍትሔ_ሥራይ (የጠላት ድግምት መሻሪያ)
2 ለቡዳ
3 ለቁራኛ
4 #መጠብቅ (ከጠላት ከሚላክ ሟርት የሚጠብቅ)
5 ለጋኔን
6 ለማንኛውም ዓይነት በሽታ መፍትሔ
7 ለራእይ (በህልም የሚያሳይ)
8   ለፀር (ለጠላት)
9 ዓቃቤ_ርእስ (ጠላት እንዳይጎዳን የሚጠብቅ)
10 ለዘኢያገድፍ (ለትምህርት የማያስጠፋ የማያስጥል)
11 ለመክስተ_ምስጢር (ትምህርት የሚያጎብዝ)
12 ለመፍትሔ_ሀብት(ሀብቱ በጠላት ድግምት ለተሰወረበት)
13 መስተፋቅር
14 ለግርማ_ሞገስ (ሰው እንዲያከብረን እንዲወደን)
15 ለመድፍነ_ፀር (ጠላት እንዳይናገረን እና እንዲፈራ
16 ለሌባ(እንዳንሰረቅ እንዳንዘረፍ የሚጠብቅ)
17 የትዳር አጋር ላጣ ወይም ላጣች
የሚያስገኝ
18 ለምስያጥ ለገበያ (ገበያ እንዲቀናን እንድናገኝ)
19 መስተኃድር (ከብት ቢጠፋብን ሳይበሉ በሰላም እቤታቸው
የሚያመጣ)
20 መንድግ(በገበያ ገንዘብ ማግኛ)
21 ለዓይነ_ጥላ (የፍራቻ መንፈስ ማስለቀቂያ)
22 ለልሳነ_ሰብእ
23 ለበረከት
24 ለእግረ_መልስ (ጥሎ ለጠፋ ሰው መመለሻ ማምጫ)
25 ምስሀበ_ነዋይ(ገንዘብ ማግኛ)
26 ጸሎተ_ዕለታት
27 ለጽሑፍ ለስእል ለከበሮ ለበገና ለክራር በእጂ ለሚሰሩ
28 ንባብ ስናነብ ቀልጣፋ የሚያረግ
29 ለከበሮ
30 ለመፍዝዝ (ጠላት እኛን ለማጥቃት ሲሞክር አጠገባችን ሲደርስ
መጣላቱን አስረስቶ አፍዝዞ የሚያስቀር የማያስመታ)
31 ለሙግት
32 ለሰላቢ
33 ለስንፈት ወሲብ
34 ዘኢያወርድ ( ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ወቅት የዘር ፍሬ ቶሎ
እንዳይወርድ የሚያረግ አግዶ የሚያቆይ)
35 ለመደንግፅ (የተጣላን ሰው እኛን ሲያይ እንዲደነግጥ እንዲፈራ
የሚያረግ)
36 ለጥይት (ጥይት የማያስመታ)
37 ለዱላ( ዱላ የማያስመታ)
38 መንስኤ_እስኪት (ለወንድ የመራቢያ አካሉ ለደከመ ላነሰ)
39 ህገ_ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደሌላ እንዳይሄድ የሚያስር
እንዳይዘሙት የሚከለክል)
40 ለአይነ_ሰብእ (ከሰው አይን የሚጠብቅ)
41 ለአዙሪት
42 ለአስቸጋሪና ተመላላሽ ሲህር
43 ለሪህ በሽታ
44 የመገጣጠሚያ ህመም
45 ለጉልበት ድርቀት
46 የባት ህመም
47 የወገብ ህመም
48 የአንገትና ትከሻ ህመም
49 የከረመ ደረቅ ሳል
50 ለደም ግፊት
51 የሆድ መረበሽ
52 የከፋ የሆድ ድርቀት
53 በመኝታ ሽንት ለሚያመልጠው
54 የአእምሮ ጭንቀት፣ ድብርት፣         ከሰው  መገለል፣እንቅልፍ ማጣት
55 እንቅልፍ መብዛት
56 የተለየ የቆዳ ህመም
57 ክብደት ለመቀነስ
58 የእንቅርት በሽታ
59 ራስ ምታት ከሚከተሉት ህመሞች ጋ
60 አይን አካባቡ ውጥረት ካለ
61 የሳይነስ ህመም
62 የሆድ ድርቀትና የሆድ ህመም
63 የወር አበባ ችግር ካለ
64 የወገብ መንሸራተት ካለ
65 ውጥረትና የአእምሮ ጭንቀት
66 ለከፍተኛ ራስ ምታት
67 ማስታወስ፣ንቃት፣ተነሳሽነት ለሌላቸው
68 ለድምፅ መታፈን
69 ከአጫሽነት ለመላቀቅ
70 ራስን ስቶ በስቃይ ለሚ
09-20-04-61-84 ይደውሉ።
ይደውሉልንወይም በውሥጥ መሥመር  በመጫን ያውሩን
640 viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 11:00
Buka / Bagaimana
2023-07-01 08:46:51 እንዳይፈረድብህ በባልንጀራህ ላይ አትፍረድ

በአንድ ወቅት በግብጽ ገዳማት አንድ ወጣኒ መነኩሴ “ጥፋት አጠፋ፣ ሥርዓተ ገዳም አፋለሰ” ተብሎ መናንያኑ ጉዳዩን እንዲያዩና እንዲወስኑበት ከየበአታቸው ተጠሩ፡፡ ከተጠሩት መነኮሳት መካከል አንዱ ጥቁሩ ኢትዮጵያዊው ሙሴ ጸሊም ነበር፡፡ እርሱም ሁሉም ከተሰበሰቡ በኋላ ዘግይቶ በተቀደደ አቁማዳ አሸዋ በጀርባው አዝሎ አሸዋውን ከኋላው እያፈሰሰ መጥቶ በመሃላቸው ተገኘ፡፡

የተሰበሰቡት መነኮሳትም አባ ሙሴን ይህን ስለምን አደረግከው ብለው በጠየቁት ጊዜ በሀዘን ተውጦ “በጀርባዬ የማላያቸውን ስፍር ቁጥር የሌላቸው ኃጢአቶቼን ተሸክሜ ሳለሁ በወንድሜ ለመፍረድ መጥቻለሁ” አላቸው፡፡ መነኮሳቱም እጅግ ተጸጸቱ፡፡ ጉባኤውም ፍርዱን ትቶ ተበተነ፡፡

“እንዳይፈረድብህ በባልንጀራህ አትፍረድ” የሚለውን የወንጌል ቃልም በተግባር አስተማራቸው፡፡ ልብን በሚነካ በዚህ በጎ ትምህርቱም መነኮሳቱን ከመፍረድ ሃጢአት ታደጋቸው፡፡
1.1K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 05:46
Buka / Bagaimana
2023-06-30 16:48:55 + ገነትና ሦስት ነገሮች +

በጎ የምትሠራው ለምን ብለህ ነው? ለመጽደቅ? ላለመኮነን? ወይንስ በጎ ስለሆንክ? ለደሃ የምትመጸውተው ከሲኦል ለመዳን ነው? ገነት ለመግባት ነው? ወይስ ለደሃው አዝነህ?

ቅዱስ ባስልዮስ ሰዎች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የሚገቡ ሦስት ዓይነት ሰዎች አሉ ይልሃል::

የመጀመሪያዎቹ "ሠራተኞች" ናቸው::

ሠራተኛ የሚሠራው ለደሞዝ ብሎ ነው:: አንዳንድ ሰዎች ሁልጊዜም ገነት ለመግባት ሲሉ በጎ ሊሠሩ ይችላሉ:: "የነፍስ ዋጋ አድርግልኝ" እያሉ የሚመጣውን ሕይወት ተስፋ አድርገው ለተሻለው ሲሉ አሁን ዋጋ ይከፍላሉ:: "ከሩቅ አይተው ተሳለሙት ሀገራቸው እንደሆነችም አወቁ" እንዲል የተስፋይቱን ሀገር ብለው በጎ ይሠራሉ:: ከበጎነታቸው ጋር ደሞዝ ፍለጋ አለበትና ቅዱስ ባስልዮስ ሠራተኞች አላቸው::

ሁለተኛዎቹ "ባሪያዎች" ናቸው::

እንደሚታወቀው በባርነት ዘመን ባሪያ ንብረትነቱ የጌታው ነውና ለሥራው ደመወዝ የለውም::
የሚሠራው በዋነኝነት ቅጣት ፈርቶ ነው:: በአግባቡ ሠርቶ ጌታውን ካላስደሰተ ግርፋት ይደርስበታል::
አንዳንድ ሰዎች ደግሞ ለበጎ ሥራቸው ምክንያቱ "ሲኦልና ገሃነምን" መፍራት ነው::
"ያንን እሳት አታሳየኝ" "ምረረ ገሃነም እንዴት ይሆን?" እያለ በጎ የሚሠራ ሰው ነው::
ይህ ሰው በጎነቱ ገሃነምን ከመፍራት ስለሚመነጭ ቅጣት ፈሪ ነውና ቅዱስ ባስልዮስ ባሪያ ይለዋል::

ሦስተኞቹ ልጆች ናቸው::

ከገሃነም ፍርሃትና ከመንግሥቱ ጣዕም ሌላ የበጎነት ምክንያታቸው ልጅነት ነው::
ልጅ በአባቱ ቤት ሲሠራ ደሞዝ የለውም::
ባለመሥራቱም የባሪያ ቅጣት የለበትም:: ልጅ ስለሆነ ብቻ በደስታ በጎ ይሠራል:: ሲሠራም እንደ ጠፋው ልጅ ወንድም "እንደባሪያ ተገዛሁ" ብሎ አይማረርም:: "አንድ ጠቦት እንኳን አልሠጠኸኝም" ብሎ ስለ ደመወዝ አይከራከርም:: የአባቴ የሆነ ሁሉ የእኔ ነው ብሎ ያምናል:: ስለዚህ በጎ የሚሠራው ከልጅነቱ በመነጨ ደስታ ነው::

በጎ ሥራን ከፍርሃትም ከዋጋ መሻትም በላይ በደም ሥራቸው ጠልቆ የፈጣሪ ፈቃድ ፈቃዳቸው ሆኖ የሚሠሩት አሉ::

"ጽድቅና ኩነኔ ቢኖርም ባይኖርም
ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም"  በሚል ከበደ ሚካኤላዊ ጠርጣራነት (skepticism) ገነትና ሲኦል ላይኖር ይችላል ብለው አይደለም::

"እግዚአብሔር አለ ብለን አምነን እግዚአብሔር ባይኖር ምንም አናጣም:: እግዚአብሔር የለም ብለን አምነን እግዚአብሔር ቢኖር ግን ሁሉን እናጣለን" (If God does not exist, one will lose nothing by believing in Him, while if he does exist, one will lose everything by not believing) በሚል Blaise Pascaላዊ ቴዎሪ አስልተውም አይደለም:: አባታቸው እግዚአብሔር በጎ ሥሩ ያለበት መንሥኤ ገብቶአቸው:: በጎ መሥራት ምግብ መጠጣቸው እስትንፋሳቸው ሆኖ በጎ አለመሥራት የሚሳናቸው ሆነው በጎ የሚሠሩ ሰዎች አሉ::
እነዚህን ቅዱስ ባስልዮስ ልጆች ይላቸዋል::

ሦስቱም ክብሩ ይለያይ እንጂ ለመንግሥቱ ይደርሳሉ:: አንዱ አንደኛውን ሊንቅ ሊስቅበት አይገባም::  ክርስትናንም ከሦስት በአንዱ ውስጥ ብቻ ከትቶ መደምደም አይገባም::

ሌላው አባት ደግሞ ገነት ገብቶ ያየውን ሦስት በጣም ያስደነቀውን ነገር ለሌላ አባት በሕልም ተገልጦ እንዲህ ሲል ነገረው::

ሦስት ነገር አስደነቀኝ

አንደኛው :- ገነት ውስጥ በፍጹም አገኛቸዋለሁ ብዬ የማልጠብቃቸውን ሰዎች በገነት ማግኘቴ

"ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ እውነት እላችኋለሁ፥ ቀራጮችና ጋለሞቶች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ይቀድሙአችኋል" ማቴ 21:31

ሁለተኛው :- ገነት ውስጥ አገኛቸዋለሁ ብዬ የምጠብቃቸውን ሰዎች አለማግኘቴ

"ሰው ፊትን ያያል፥ እግዚአብሔር ግን ልብን ያያል" 1ኛ ሳሙ 16:7

ሦስተኛው :- እኔ ራሴን ገነት ውስጥ ማግኘቴ

"አቤቱ አምላክ ሆይ፥ እስከዚህ ያደረስኸኝ እኔ ማን ነኝ?" 1ኛ ዜና 17:16

ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
ኅዳር 14 2013 ዓ ም
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ፎቶ :- ደራሲ ወሐያሲ ዓለማየሁ ገላጋይ ከፌስቡክ ሲዘዋወር የተገኘ

ለተጨነቀች ነፍስ ዕረፍት የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ :: እኔም ለእናንተ ከሰበክሁ በኁዋላ የተጣልሁ እንዳልሆን ስለ እኔ ጸልዩ!

ሌሎች እንዲያነቡትም  ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች #share አድርጉ
      
1.5K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 13:48
Buka / Bagaimana
2023-06-28 12:46:59 ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች
በሙሉ እንኳን ለ1444ኛው የኢድ-አል-አድሃ (አረፋ)
በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
ኢድ ሙባረክ
1.6K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 09:46
Buka / Bagaimana
2023-06-28 12:46:59
1.5K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 09:46
Buka / Bagaimana
2023-06-28 09:00:36 እንግዳ ሲመጣ ቆሻሻ ልብስ አይለበስም፡፡ እንግዳ ሲመጣ የሚያስጸይፍ ነገር አይነገርም፡፡ ክርስቶስ በሕይወታችን ውስጥ እንዲኖር ስንፈልግም ቆሻሻ ልብሳችንን (ማንነታችንን) አውልቀን ልንጥል ያስፈልጋል፤ አስጸያፊ ነገራችንን ልንተው ያስፈልጋል፡፡ እንግዳ ሲመጣ ቤት ያፈራው ኹሉ ይቀርብለታል፡፡ ክርስቶስ ወደ ቤታችን ሲመጣም የሚበላ ነገር ልናቀርብለት ይገባል፡፡ ለመኾኑ የክርስቶስ መብል ምንድን ነው? ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይህን ጥያቄ ሲመልስልን እንዲህ ብሏል፡- “የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ አደርግ ዘንድ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው” /ዮሐ.4፡34/፡፡ እንኪያስ ክርስቶስ የራበው ይኼው ነውና እንመግበው፤ ኢየሱስ የጠማው ይኼው ነውና እናጠጣው፡፡ እርሱም ይቀበለናል፡፡ አንዲት ኩባያ ቀዝቃዛ ውኃ ብንሰጠው እንኳ ይቀበለናል፡፡ ስለ ብዛቱ ሳይኾን ስለ ፍቅሩ ብሎ ይቀበለናል፡፡ እኛን ስለመውደዱ ይቀበለናል፡፡ የምንወደው ሰው የሰጠነውን የሚቀበለን ስለ መጠኑ አይደለም፤ ስጦታው የወዳጅ ስለኾነበት እንጂ፡፡ ሰው ወዳጁ ጌታም ኹለት ሳንቲም እንኳን ብንሰጥ ብዙ እንደሰጠን አድርጐ ይቀበለናል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስጦታችንን የሚቀበለው ድኻ ስለኾነ አይደለም፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የድኻውም የባለጸጋውም ስጦታ እኩል የሚቀበለው ስለ ልቡናችን ኀልዮት (Intention) እንጂ ስለ ስጦታው ትልቅነት ወይም ዋጋ አይደለም፡፡ ስለዚህ ክርስቶስን እንደምንወደው ለመግለጽ የግድ ብዙ ወይም በውድ ዋጋ የተገዛን ስጦታ መስጠት አያስፈልገንም፡፡ ስጦታችን እርሱ ወደ እኛ ስለመጣ ደስ የመሰኘታችን መግለጫ ነውና ስለ ስጦታችን መጠን ልንመለከት አይገባም፡፡

(ከሰማዕትነት አያምልጣችሁ መጽሐፍ የተወሰደ - በገብረ ገብረ እግዚአብሔር ኪደ )
1.6K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 06:00
Buka / Bagaimana
2023-06-28 08:58:03
1.3K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 05:58
Buka / Bagaimana
2023-06-28 08:57:29 *መሪጌታ መንግስቱ የባህል መድሀኒት*
      እኛ ከሌሎች የምንለቸው ጥሩ የሆነ የምስክር ወረቀታችን ነው።         

""""እዉነት እላቹሀለሁ ሰማይና ምድር ያልፋሉ፡ ቃሌ ግን አያልፍም"""
የደከሙ ሁሉ ያርፉ ዘንድ አቤቱ በምህረትህና በቸርነትህ ጎብኛቸዉ፡ሌሊትና ማታ በሀዘን፡በጭንቅና በመከራ የሚያሳልፉትን አቤቱ ጌታ ሆይ በምህረትህ አፅናናቸዉ!!
✿መምጣት የማትችሉ በእ/ር ስም መዳኒቱን እናደርስልዎታለን
       ስ.ቁ:- ይደዉሉ
የምንሰጥባቸዉ የአገልግሎት አይነቶች
   *ሞአንበሳ ዘይምነ ገዳ ቀለበት
   *መዳብ
   *በተለያዩ የእፅዋት ቅመማዎች /ተቀፅላ/
   *በዉቅራት /በንቅሳት/
   *በእንስሳት ቆዳና ክታበ ስጋ
   *በጥፈት
   *በተለያዩ ሚስጢር በሆኑ ነገሮች
የምንሰጣቸዉ አገልግሎቶች
      1,ለመፍትሄ ስራይ
      2,ለቡዳ
      3,ለቁራኛ
      4,ለመጠብቅ(ከጠላት፡ከሚላክ ሟርት
      5,ለግርማ ሞገስ
      6,ለጥይት(መሳሪያ የማያስነካ)
      7,ለብትር(ዱላ የማያስነካ)
      8,ለጋኔን
      9,ለማንኛዉም አይነት የሰዉነት ክፍል በሽታ
   10,ለሎተሪ
   12,ለእቁብ
   13,ለመስተሳልም
   14,ትቶን የሄደን ሰዉ ለማስመለስ(ለፍቅረኛ)
   15,ለስንፈተ ወሲብ
   16,ዘኢያወርድ(ለወንዶች በፆታዊ ግንኙነት ጊዜ የዘር ፍሬ ቶሎ እንዳይፈስ
   17,ለመፍትሄ ሀብት(በማንኛዉም ስራ ገንዘብ፡ሀብት እንዲኖረን
   18,ለገበያ
   19,ለወር አበባ ችግር
   20,ለአይነ ጥላ(የፍርሃት መንፈስ ማስለቀቂያ)
   21,ለመስተሀድር(ንብረት ቢጠፋን በእጃችን ዉስጥ ማግኘት የሚያስችል
   23,ለሙግት
   24,ለመፍዝዝ (ጠላት ሊጎዳን ሲሞክር ሰዉነቱን አሳስሮ የሚያስቀምጥ፡የሚያፈዝ
    25,ህገ ጠብቅ (የትዳር አጋራችን ወደ ሌላ ሰዉእዳይሄድ፡ እንዳያመነዝር)
    26,ለመሠዉር (ችግር ሲደርስብን ከዚያ ችግር በማይታወቅ ሁኔታ ለመዉጣት)
    27,ለንቃተ ህሌና፡ ለድብርት፡ ለሆድ መረበሽ፡ ለብቸኝነት ስሜት ማስለቀቂያ
    28,ለቀለም (ለትምህርት)
    29,ለማንኛዉም የስራ አይነት እድል(እጣ)ለማግኘት
    30,ራስን ስቶ በስቃይ ለሚኖር
    31, ለሁልም መስተፋቅር
ዉድ ወንድሞቼና እህቶቼ ሀሳብዎን ያጋሩን
09-20-04-61-84 ይደውሉ።
1.3K viewsመርጌታ መንግስቱ ባህላዊ መድሀኒት ቀማሚ, 05:57
Buka / Bagaimana