2023-03-24 23:11:27
በነገው እለት ዶክተር አብይ ወደ ወልቂጤ ይመጣሉ
በጉራጌ ዞን የሚገኙ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር ተወካዮች ይሳተፋሉ በኛም ወረዳ በገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ 40 ሰው ተመርጦ ለነገው ስብሰባ ይሳተፋሉ በነገው እለት የወለኔን የማንነት ጥያቄ እና የአከባቢያችን የመንገድ የማብራት የጤና ያሉብን ችግር
ለመጠየቅ ሰዎች ተመርጦ ተዘጋጅቷሉ
በተለይ ወረዳችን በዚን ሰሞን በአንድነት ቁሞ የሚፈልጉትን ነገር ለመጠየቅ እያደረጉት ያለው ጥረት ለሕዝባችን ለነገ ተስፋ ሰጪ ነው ሁሉም ለአንድነቱ የሚችለውን ቢያደርግ ሀገራችን የት በደረሰች
የመጨረሻው መድረክ የተባለው የወልቂጤ መድረክ የጉራጌ ክልልነት ጥያቄ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ መቋጫ ሚያገኝበት መድረክ ነው ብለን እንጠብቃለን
በዚም ጠምሬ ማለት ምፈልገው ለወረዳችን መሪ ለአቶ ሚፍታ ከዚ ቀደም ሕዝብን እርስ በእርስ ሚከፋፍሉ እና የጉራጌ ዞን ተላላኪ የነበሩ ሽማግሌዎችን በብልፅግና ግዜ ለእነዚ ሰዎች እድል ባትሰጥ እና ለሕዝቡ አንድነት እና ሕዝቡ ጋር ተቀባይነት ያላቸው ሽማግሌዎች ተሳታፊ ብታደርግ ለሕዝባችን አንድነት ጉልህ ሚና አለው
https://t.me/welene_tube
396 viewsወለኔው ተበተባኑ ነኝ, 20:11