የፉልሃሙ አጥቂ አሌክሳንደር ሚትሮቪች በኦልድትራፎርድ ከዳኛ ክሪስ ካቫናህ ጋር ባደረሰው ጥፋት በኤፍኤ ለ8 ጨዋታዎች እገዳ ተጥሎበታል። @DailySportEthiopia 6.0K views15:44