ናቢ ኬይታ ሊቨርፑልን በነፃ ዝውውር ይለቃል። ለእሱ እና ለኦክስሌድ-ቻምበርሊን በመልቀቃቸው ላይ ከህዳር ወር ጀምሮ በውሳኔዎች ላይ ምንም ለውጥ አልተደረገም። እናም የአርተር ሜሎ የውሰት ውሉ የሚቋረጥ ይሆናል። ኬይታ በቅርቡ አዲስ ፈተና ለመሞከር ብዙ አማራጮችን የሚመለከት ይሆናል @DailySportEthiopia 5.6K views11:13