ቼልሲዎች እስከዚህ አመት መጨረሻ ድረስ ፍራንክ ላምፓርድን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ለመሾም ተቃርበዋል። ቼልሲ አዲስ ቋሚ አሰልጣኝ ፍለጋ ግን በቀጣይ ሳምንታት የሚቀጥል ይሆናል። @DailySportEthiopia 6.2K views20:05