Get Mystery Box with random crypto!

LUCY DINKINESH ETHIOPIA

Alamat saluran: @lucydinkineshethiopia
Kategori: Politik
Bahasa: Bahasa Indonesia
Pelanggan: 139.76K
Deskripsi dari saluran

እንኳን ወደ # ሉሲ የቴሌግራም ቻናል በደህና መጡ
#የሉሲ /LUCY DINKINESH E/ቤተሰብ ሰለሆኑ ደስብሎናል።
መረጃ መስጠት የምትፈልጉ በዚ አድርሱን 👉 @CACA77
# የኢትዬጵያዊነት የአሸናፊነት መገለጫ አርማችን ነው!
ነፃነታችንን 💪በፈርጣማው ጡንቻችን ይረጋገጣል
👉 ኢትዬጵያዊነት አርበኝነት የማንነት አርማች ነው
🙏🙏🙏

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

1


Pesan-pesan terbaru

2024-05-19 17:07:22
ታላቅ ስራ መካነ ሰላም ..

የአድማ ብተና አባላት ከእንግዲህ ወደ ህዝባችን አንተኩስም ብለው አባይ ሸለቆ መካነሰላም ብርጌድ ሻለቃ ሁለትን መቀላቀላቸው ታውቋል።

ሁሉም ተፅፅቶ ወገኑን ባለመውጋት ወደ ፋኖ ተቀላቅሎ ንሰሀውን ይቀበል ...

....... #ይ_ቀ_ጥ_ላ_ል .....

ድል ለጀግናው አማራ ፋኖ
ሞት "በምላሳቸው አማራ አማራ" እያሉ ትግሉን ለማኮላሽት የሚጥሩ ሰርጐ ገቦች
ሞት ለፋሽስት ስብስቦች

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


5.1K viewsedited  14:07
Buka / Bagaimana
2024-05-19 15:05:40
#መረጃ ጎንደር | ታች ጋይንት ..

በደ/ጎንደር ታች-ጋይንት ወረዳ ጌዶዳ በተባለ ቦታ በመከላከያ እና በፋኖ ኃይሎች መካከል ከባድ ውጊያ እየተደረገ ነው።

በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የፋኖ ኃይሎች ዋና መሪ ፋኖ ከፍያለው ደሴ  ስለ ውጊያው የሚከተለውን ብሏል።

" የመንግስት ኃይል ከአራት አቅጣጫ ከበባ በማድረግ ግንቦት 11/2016 ዓ.ም  ማለዳ 11:45 ውጊያ ከፈተብን። እኛም የመሬቱን አቀማመጥ መሠረት በማድረግ የኃይል ስምሪት አድርገን የተከፈተብንን ጥቃት ሙሉ በሙሉ መክተናል።  በአፀፋዊ ምላሽ በመንግሥት ኃይል ላይ ከባድ ጉዳት አድርሰናል። አሁንም ውጊያው የቀጠለ ሲሆን እስከ አሁን ባለው የዘጠኝ ሰዓታት  ውጊያ 93 በላይ የመንግሥት ኃይል (ወታደር ዐድማ ብተናና ሚሊሺያ) ተገድሏል። ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ቆስለዋል። ሁለት ድሽቃ አራት ብሬል እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎችን ማርከናል።

ከሰዓት በፊት ይህን ያህል ጉዳት ያስተናገደው የብልጽግና መንግሥት
  አራት Zu 23 የጫኑ ተሽከርካሪዎችን ከበርካታ ወታደሮች ጋር በድጋሚ እያስጠጋ ነው ሲል ጨምሮ ገልጿል።"

ግንቦት 11/2016 ዓ.ም
@በለጠ ካሳ

ድል ለጀግናው አማራ ፋኖ
ሞት "በምላሳቸው አማራ አማራ" እያሉ ትግሉን ለማኮላሽት የሚጥሩ ሰርጐ ገቦች
ሞት ለፋሽስት ስብስቦች

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


7.1K viewsedited  12:05
Buka / Bagaimana
2024-05-19 14:35:50
የድል ዜና ሸዋ ጠቅላይ ግዛት | ጣርማበር ..

ግምቦት 08/2016 ዓ/ም እኩለ ቀን ገደማ ቁጥራቸው ከ30 በላይ የሆነ የፌደራል ፖሊስን ጨምሮ አራት ፓትሮል ተሽከርካሪ ሙሉ ከሚኒሻና አድማ ብተና የተወጣጣ ጥምር ጦር በጣርማ በር ወረዳ ልዩ ቦታው መዘዞ በተባለ አከባቢ በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ስር በሙሀመድ ቢሆነኝ ክፍለ ጦር ፋኖዎች ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ነው የክፍለ ጦሩ ቃል አቀባይ ፋኖ ስንታየሁ ደመቀን አሳውቋል ።

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


7.5K views11:35
Buka / Bagaimana
2024-05-19 12:39:19
የአገሪቷ መመሰቃቀል እና የአማራ ጭፍጨፋ ፕሮጀክት የምዕራባውያን ስለመሆኑ የነጮቹ ማስረጃ ..

" USAID was at one point headed by Gail Smith, who was the person that the CIA agent who recruited Zenawi to the CIA way back in 1980. Gail Smith was the head of the country school for the TPLF in the field, out in the fight in the war, and three years later he was head of the TPLF. "

" እንደ ኤሮፓውያን አቆጣጠር 1980 ነበር በወቅቱ የUSAID ሀላፊ የነበረው የጋኤል ስሚዝ መለስ ዜናዊን ወደ ለCIA የመለመለው ። ጋኤል ስሚስ በቀጠናው ከመመልመልም አልፎ ወያኔን በሀገር ውስጥ በሁሉ ራድ ማሰልጠን እና ማደራጃቱን በአግባቡ አከናውኗል ። ኃይል ስሚስ በወቅቱ በተካሄደው ጦርነት እና ከጦርነቱ በኋላ ወያኔ ስልጣን ከያዘች በኋላ በተጨማሪ ለሶስት አመታት ህወሓትን ከበላይ ሆኖ ከጀርባ ይመራ ነበር ። "

( ካላነበባችሁ ቀደም ብለን ያጋራነውን ፅሁፍ በዚ ይመልከቱ = https://t.me/Lucydinkineshethiopia/17436 )

ቀደም ብለን ከዚህ በፊት እንደጋራነው አሜሪካ ከአማራ እልቂት እና ከኢትዮጵያ ምስቅልቅል ጀርባ ሆና ከረጅም አመታት ጀምሮ በዋናነት ስለመስራትዋ ጥቂት ማለታችን ይታወቃል። ባብራራነው መሰረት ዘመናትን የተሻገረው አማራ ህዝብ ጭፍጨፋ እና እየታየ ያለው ኢትዮጵያን የማተራመስ ፕሮጀክት ከጅምሩ አቅደው የሚመሩት ምዕራባውያን ናቸው ላልነው ከላይ ምስክርነት ተጨባጭ ማስረጃ ነው ። ለዚህም ነው ምዕራባውያን በተለይ የአሜሪካ ድርድርን ለጦርነት ስልት ትጠቀማለች የሚባለው ። በድርድር ሰበብ ጠፍጥፋ የሰራቸውን ወያኔ ልትጠፍ ከነበረችበት ኦድና ለዳግም የአማራ ወረራ አበቃቻ ። በመሆኑም ይህን ፅንፈኛ መሪ ለተለመደ ተልኮዋ መልምላ ስልጣን ላይ ማብቃትዋ ጥርጥር የለውም እና የስርአቱ መሽመድመድ ጠንቅቃ ስለተረዳች በመሆኑ ነው የሰሞኑ የድርድር ሀሳብ ደግሞ የፋሽስቱን የኦሮሙማ ቡድን የማትረፍ አላማ እንዳላት ከወዲሁ አመላካች በመሆኑ ከባድ ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ነው ።

ድል ለጀግናው አማራ ፋኖ
ሞት "በምላሳቸው አማራ አማራ" ብለው ትግሉን ለማኮላሽት የሚጥሩ ሰርጐ ገቦች
ሞት ለፋሽስት ስብስቦች

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


22.4K viewsedited  09:39
Buka / Bagaimana
2024-05-19 09:37:44
ያዝ እንግዲህ እንኳን ደስ አላችሁ ..

"እውነተኛው ቀይ ቦኔት ... !!"


ይሄ ከታች የምትመለከቱት ምድራዊ ድሮን የአብይ አሕመድ ቤተመንግስት ጠባቂ ሪፖብሊካን ጋርድ እንዳይመስላችሁ። ብላቴ ወታደራዊ ማሰልጠኛ እልያም ብርሸለቆ እንዳይመስላችሁ።

በፋኖ አደረጃጀት የመጀመሪያው ብርጌድ አባይ ሸለቆ ዘብ የተመሰረተበት። እና የመጀመሪያው የፋኖ ኮማንዶ ኃይል ለስድስት (6)ወር ያህያ አሰልጥኖ ያስመረቀው ጎጃም እነብሴ ሳር ምድር ነው።

የአማራ ፋኖ በጎጃም ሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


9.9K viewsedited  06:37
Buka / Bagaimana
2024-05-19 02:32:40 ከመቼም ጊዜ በላይ በተለየ ልህቀት እንንቃ .. !!

ድል ለህዝብ
10.7K viewsedited  23:32
Buka / Bagaimana
2024-05-18 20:25:01
ጎንደር ላይ ውጊያው ቀጥሏል የአማራ ፋኖ በጎንደር ..

1) አድዋ ክፍለ ጦር ር ሻውራ ከተማን ከ2 ቀን ውጊያ በኃላ ተቆጣጥሮ መስራት ያለበትን ሥራ ሰርቶ አሁን ከተማዋን ለቆ ወጥቷል፡፡

2) ጉና ክፍለጦር ስማዳ ከተማ ገብቶ የወረዳ የሚኒሻ አመራሮች ላይ እርምጃ ወስዷል፡፡

3) አሁን ላይ ጉና ክጦርና የሜ ጄኔራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ^ር በጋራ እስቴ ከተማ ውስጥ ከአገዛዙ ሀይል ጋር ከፍተኛ ውጊያ እያደረገ ነው፡፡

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


12.1K viewsedited  17:25
Buka / Bagaimana
2024-05-18 14:50:20 #ወሳኝ_መልዕክት ከፍተኛ አመራሮች ትግሉን ገምግሙት !! ..

1) አገዛዙ በየቀኑ ስብሰባና ግምገማ ላይ ነው። ግምገማ የኢህአዴግ ፈጠራ አይደለም። ከፖለቲካ ጋር የኖረ ነው። ትግሉን መገምገም ግድ የሚያስብሉ ጉዳዮች ሞልተዋል።

2) የህዝብ ግንኙነት ስራ ብለው ለዩቱዩብ በሚጠቅማቸው መልኩ የሚያቀርቡት አካላት በዝተዋል። ለአብነት ያህል የቀበሌ ካድሬ መገደሉን በትልቅ ዜናነት የሚሰሩ፣ ተቀነደሸ፣ ወዘተ የሚሉ አካላት የፍትህና ህልውናን ጉዳይ የመገዳደልና የበቀል አስመስለው እያቀረቡት እያበላሹት ነው። የአማራው ትግል ከግዙፉ አላማው ይልቅ በካድሬና ሚሊሻ መገደል እንዲሳል እየተደረገ ነው።

3) ጉዞ ወደ አራት ኪሎ እየተባለ ተመልሶ ደግሞ የወረዳን ከተማ አራትና አምስት ጊዜ እየያዙ አለኝ የሚሉትን አመራር ማስመታት፣ አገዛዙ ሲመለስ የሚቀጣው ህዝብ እንዲማረር እያደረገ ነው። ከተማ ተቆጣጥሮ ሲወጣ ሕዝብ የአገዛዙን ዱላ የሚሰጋ ከሆነ በሂደት "አያድነኝም፣ አይቆምልኝም" ከማለት አልፎ "እንግዲህ መጡ፣ ሊያስጨርሱን ነው" ወደማለት ይሄዳል።

4) ገና ጦርነቱ መሃል ላይ አንዱን ፋኖ አመራር ከሌላኛው፣ አንዱን የሚዲያ ሰው ከሌላው የሚያጋጩ ጉዳዮች የበዙት አንድም የአገዛዙ እጅ፣ በዋነኛነት ግን የተጠኑ አካሄዶች አለመኖራቸው ነው።

5) በቅርቡ አገዛዙ ባደረገው ግምገማ 41 በመቶ የአማራ ክልል መዋቅር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለፋኖ መረጃ እየሰጠብኝ ነው ብሏል። ከዛ በፊት ሙሉ መዋቅሩን ከስልጣን አንስቷል። ይህ በሆነበት ከካድሬ እስከ ሚሊሻ በአንድነት ልግጠመው ማለት ስልት ማጣት ነው።

6) አልፎ አልፎ ከትህነግ ጋር ለመስራት የሚደረጉ አካሄዶች እንዳሉም ይታያሉ። ደብረፅዮንና ጌታቸው ረዳ አራት ኪሎ ቤተመንግስት ከአብይ ጋር፣ ታደሰ ወረደ ጦር ኃይሎችና ደብረዘይት ከብርሃኑ ጁላ ጋር እየዋሉ ከትህነግ ጋር አብሬ እሰራለሁ የሚል አካል ምን አስልቶ እንደሆነ ግራ ያጋባል። የትህነግ ዩቱዩበሮች ሲሰድቡት የከረሙት ፋኖ ደጋፊ መስለው ሲቀርቡ አራት ኪሎና ጦር ኃይሎች ከብልፅግና ጋር ከሚውሉት የትህነግ ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች የተለዩ ህወሓቶች የሚመስለው ካለ ራሱን ይመርምር።

7) ትህነግ የአማራ ክልሉን ጦርነት የሚፈልገው አማራውን ለማዳከም ነው። የትህነግ የሁሌም አላማ የአማራ ግዛቶችን መንጠቅ ነው። ይህን ካሳካ በኋላ ተሳልቆ ብቻ አይሄድም። የዘር ፍጅት ፈፅሞብኛል እያለ በሀሰት ሲከሰው የኖረው ፋኖን ነው። ትህነግ በኃይል ለመያዝ የሚፈልጋቸው ግዛቶች አካባቢ ፋኖ ጦርነት እንዲከፍትለት ይፈልጋል። ይህ የስህተት መንገድ ነው። ከህዝብ ጋር ማጋጨት ብቻ ሳይሆን ኢህአፓ በሶማሊያ ጦርነት ስሙ እንደጠፋው መጥፎ አጋጣሚም ነው። የአማራ ግዛቶች ቀይ መስመሮቻችን ናቸው የሚል ቀይ መስመሩን ማስታወስ አለበት።

8) አገዛዙ ህዝብን በድህነት ማጥ ውስጥ ከትቶ ማሸነፍ ይፈልጋል። ትግል ውስጥ ላለው ደግሞ ህዝብ ስንቁም መሸሸጊያውም ይሆናል። ስለሆነም አገዛዙ የማይፈልገውን በጦርነት ወቅትም ቢሆን ህዝብ አርሶ፣ ነግዶ እንዲበላ ማድረግ ያስፈልጋል። ካልሆነ ሰብአዊ ቀውሱን አንችለውም። በትግራይ ከጦርነት በኋላ የእርስ በእርስ መገዳደል፣ ስርቆትና ስደት ቅጥ አጥቷል። በጦርነት መሃልም ይህን ማሰብ ያስፈልጋል። እንዲያውም ትህነግ ቦታ ፈልጎ እንጅ በአንድም የትግራይ ከተማ ሳይዋጋ ነው ይህ ሁሉ ቀውስ የደረሰው።

9/ በጦርነቱ መሃል እርስ በእርሱ የሚራኮተው መአት ነው። ያልተወገዘ የፋኖ አመራር፣ እስረኛ፣ ምሁር፣ ተቋም፣ የሚዲያ ሰው ወዘተ የለም። ይህ ውጥንቅጥ ያልተገመገመ ትግል ውጤት ነው። ሲገመገም "እከሌ ይህን አጥፍቷል" ይባላል። እንዳይደግመው ይደረጋል። አሁን ያጠፋው ጥፋቱን እያስተባበለ፣ የተቹት ላይ ሌላ መለስተኛ ጦርነት እየከፈተ ነው የቀጠለው። አደገኛ ነው። ቆም ብሎ መገምገም፣ ጥርት ማድረግ ያስፈልጋል። ዋጋ እየተከፈለበት፣ ህዝብ እየተሰቃየ ግምገማ እየፈራ የሚቀጥል አካል የአማራን የህልውና ትግል ወደ እርስ በእርስ ንትርክ ከማውረድ የዘለለ የሚፈይደው ነገር አይኖርም።

ትግል በየጊዜው ይገመገማል። ያልተገመገመ ትግል እዳ ያመጣል። በተለይ እንደ ሕዝብ!
@Getachew Shiferaw

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


13.1K viewsedited  11:50
Buka / Bagaimana
2024-05-18 14:49:53
12.3K views11:49
Buka / Bagaimana
2024-05-17 22:23:15
የህልውና ትግሉ ጥንስስ እና ያለበት ሊቀለበስ የማይችልበት ታላቅነት ..

#ምድራዊ_ሀይል_የማያቆመው_የህልና_ትግል

የአማራ ህዝብ ህልውና መዳኛው ብቸው የያዘው እውነቱ ፣ ፈጣሪው እና እሳት እንዱ ብቻ ነው ። ለዘመናት እያለቀ መብቱን ሲለምን ከርሟል አሁን ግን ያዘመን አልፏል ።

በነገራችን ላይ ድርድር እራሱን የቻለ አንዱ የጦርነት ስልት ነው ። አማራ ህዝብ ባለፉት ጊዜያት ታላላቅ እድሎችን እና ወርቃማ ጊዜያትን በተደጋጋሚ አግኝቶ ሴራን ባረገዙ ድርድሮች የተሰጠውን መልካም አጋጣሚውን በተደጋጋሚ አሳልፎ እየሰጠ አንገቱን ለባርነት ቀንበር እና ለጭፍጨፋ ሜንጫ አሳልፎ ብዙሃን ወገኖቹን ሲያጣ ዘመናት አልፈዋል ። የሩቅ ጊዜ ይቅር እና ሁላችንም የምናስታውሰውን የቅርቡን በኦሮማራ የሴራ ድራማ ብዙሀን ጀግኖች አማራውያንን የአርማጮህ ጀግና እነ ጐቤ መልኬ እና እዚህ ተዘርዝረው የማያልቁ ለምድር የከበዱ ታላላቅ ጀግኖች የህይወት መስዋትነት የሰጡበትን ትግል እራሳችንን ለጨፍጫፊያችን በገዛ ፍቃዳችን አንገታችን መሰዊያው ላይ አድርገን ሰጥተን ዋጋ እየከፈልን እንገኛለን ። አሁን ያ በአልፎ ሂያጅ መንገደኛ ቁማር የምንበላበት ዘመን በዚህ ብልህ ትውልድ ከክሽፏል ። አሁን የቁማሩ ተረኞች ይህ ዋጋ የከፈለ ትውልድ ነው ። አማራ በድራማ ፣ በድርድር ፣ በሴራ እና ጣፋጭ የሽንገላ ነግግሮች እድሉን አሳልፎ የሚሰጥበት ዘመን ላይመለስ ከስሟል።
የአሜሪካው አንባሳደር የተናገረውን ንግግር ፋሽስቱ ዝም ካለ መፈለጉን ስለ ይያሳብቅበት የተቃውሞ መግለጫ በውጪ ጉዳይ ሚኒስተር በኩል የሰጠው .... ከዛን ደግሞ ለድራማው ድምቀት ሌላኛው የኦሮሙማ ክንፍ አነግ እና ጃዋር ደግሞ በጭ ብለው አከታትለው ኦህኤድን ተው በአንባሳደሩ የመደራደር ሀሳብ ይጠቅመናል እና አረጋጋው " ጓ'' አትበል የሚል መልክት ያዘል ታከቲባል መግለጫ ኦህዴድን የተቃወመ መስሎ አወጣ ። ይሄ ነው በአይን እርግብግቢት በጥቅሻ መናበብ እንዲሁም ኮንሺንስ እና ኮንፊውዝ ማለት ትርጉሙ .... ለማንኛውም ወርቁን እንጂ ሰሙን ብቻ ማየት አሁን ላይ የቀረ ይመስላል ።

የአማራ ህዝብ መዳኛ ፈጣሪው እና ክንዱ ብቻ ነው

አራሽ ፣ ተኳሽ ፣ ቀዳሽ ፣ ሰጋጅ ብቻ ማለት ከቀረ ቆየ ብሏል ዘመን ካሴ

አሁን አራሽ ፣ ተኳሽ ፣ ቀዳሽ ፣ ሰጋጅ እና ነጋሽ

ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ

ወጥር ጀግናዬ

ትግሉ እስከ ቀራኒዮ ነው
እየጋለ የሚሄድ እንጂ ሚቀዝቀዝ ትግል አልተጀመረም

YOUTUBE


33.2K viewsedited  19:23
Buka / Bagaimana