Get Mystery Box with random crypto!

አስገራሚው የእስር ዜና የአማራ ክልል መንግሥት ነኝ ተብየው ያደረገውን ልዩ ኃይልን እንደገና አ | Ashara Media - አሻራ ሚዲያ

አስገራሚው የእስር ዜና

የአማራ ክልል መንግሥት ነኝ ተብየው ያደረገውን ልዩ ኃይልን እንደገና አደራጃለሁ፣ ካሳ 80 ሽህ ብር እሰጣለሁ፣ የመኖሪያ ቦታ እሰጣለሁ ጥሪ ተቀብለው ለመንግስት እጅ የሰጡ ከ40 በላይ ከሃዲ ባንዳ ልዩ ኃይሎች ሰሜን ጎንደር ላይ ታስረው ዛሬ እየተገረፉ ሲሆን የግርፋቱም ምክንያት

፩/ መጀመሪያ የታጠቃችሁትን ትጥቅ ለፋኖ ለምን ሰጣችሁ

፪/ እስከ ዛሬ ፋኖን በመደገፍ መከላከያን ወግታችኃል

፫/ አሁንም መሳሪያና ገንዘብ ፍለጋ ነው እንጅ የመጣችሁት ጥረ‍ኢአችንን አምናችሁበት አይደለም በማለት እየተገረፉ ይገኛሉ።

ከታሳሪ ቤተሰቦች በተገኘ መረጃ የተወሰኑት በድብደባው እና በርሃብ ምክንያት በሞትና በህይወት መካከል እንደሚገኙ ተጠቁሟል። እንደሚረሽኗቸውም ተነግሯቸዋል ስለተባለ ቤተሰቦቻቸው ትልቅ ጭንቀት ውስጥ ናቸውም ተብሏል።

ስለሆነም በብልጽግና ስጦታ የተማለለ ሆዳም ባንዳ እንዲህ እየተልከሰከሰ ዋጋውን እያገኘ ነው። ህዝብንም ክዶ በብልፅግና ስጦታ እየተማለለ ለመግባት የሚንቀሳቀስን ኋይል ከእነኝህ ካልተማረ ዋጋውን ያገኛል ተብሏል።

ሌላው የማስጠንቀቂያ መልእክት  !

ወደ ፊት ስሙ እና ስልክ ቁጥሩ ለህዝብ የሚጋለጥ አንድ  በአሁኑ ሰዓት ላሊበላ ማረሚያ ቤት የገባ የክልሉ ልዩ ኃይል ነኝ ባይ ግን ኦሮሚያ ክልል የኖረ ሰርጎ ገብ ከፍተኛ ክፍያ ተከፍሎት ጀግኖች ፋኖወች ላይ ፕሮፖጋንዳ በመንዛትና በጥቅምም በመደለል ከእየ ቦታው ስልክ እየደወለ ለማስኮብለል ስራ እየሰራ  ይገኛል። ስለሆነመ‍እ ምን ምን እንዳደረገ በቅርብ ይፋ ይደረጋል ተብሏል።

ዘላለማዊ ክብር እና ሞገስ ለእውነት ሲሉ ለህዝባቸው ለተሰውና እየተሰው ላሉ ሰማእታት !!!