Get Mystery Box with random crypto!

#Update የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ በቅደም ተከተል #Today ወልቂጤ | Ethiopian Digital Library

#Update

የሪሚዲያል ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ጊዜ በቅደም ተከተል

#Today

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ: በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳቹህ ለሪሚዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ: በ2016 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 15 እና 16/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ: በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ፦ ጭሮ ከተማ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ካምፓስ

መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ: በ2016 ዓ.ም ለሪሚዲያል ፕሮግራም በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ትምህርት ጥር 22/2016 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡

N.B:
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፊኬት ዋናውና ኮፒው፣ ከ9ኛ አስከ 12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣ የቅርብ ጊዜ አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ብርድ ልብስ፣ አንሶላና ትራስ ጨርቅ

@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library