ሪሚዲያል ተማሪዎች ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ: በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው ለሪሜዲያል ፕሮግራም በ2016 የትምህርት ዘመን ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። ማሳሰቢያ፡ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን በስም Alphabet በተፈጥሮ ሳይንስ ከ A-H Alphabet በዋና ግቢ በተፈጥሮ ሳይንስ ከ I-Z Alphabet በዱራሜ ካምፓስ በማኅበራዊ ሳይንስ ከ A-M Alphabet በዋና ግቢ በማኅበራዊ ሳይንስ ከ N-Z Alphabet በዱራሜ ካምፓስ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ መደበኛ መርሐግብር የ2014 ባች ተማሪዎች የ3ኛ ዓመት 1ኛ ሴሚስተር ምዝገባ ጥር 07 እና 08/2016 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን ገልጿል። ጥር 09/2016 ዓ.ም ብቻ በቅጣት ምዝገባ እንደሚደረግ ተገልጿል። ተጨማሪ መረጃ ከላይ ከተያያዘው የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ጽ/ቤት መልዕክት ይመልከቱ። አሶሳ ዩኒቨርሲቲ: በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 16 እና 17/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ መቱ ዩኒቨርሲቲ: በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸውን በመቱ ዩኒቨርሲቲ እንድትከታተሉ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ የምዝገባ ቦታ: ስማችሁ ከ A-B የሚጀምር የተፈጥሮ ሳይንስ እና ማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ምዝገባችሁ በበደሌ ካምፓስ እንደሚከናወን ተገልጿል፡፡ @Ethiopian_Digital_Library @Ethiopian_Digital_Library 13.8K viewsedited 12:35