ውድ የጎልደን ቤተሰቦች እንኳን ለ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! 'የ10X ልዩ ዝግጅት 'የቀጥታ ሽያጭ' ስልጠና ከተለያዩ የቀጥታ ሽያጭ የስራ አማራጮች ጋር ይዞላችሁ ቀርቧል! አቅራቢዎች: አቶ በረከት እና አቶ ፍራኦል (የጎልደን ሽያጭና ማርኬቲንግ አሰልጣኞች)
ርዕስ፡ የቀጥታ ሽያጭ (DIRECT MARKETING)
(የቀጥታ ሽያጭ ምንነትና በቀጥታ ሽያጭ ውስጥ ውጤታማ የሚያደርጉን አሰራሮች? ፕርግራም ይዘት: ሰልጠና፣ የልምድ ልውውጥና የቀጥታ ሽያጭ የስራ አማራጭ።
ቀን:- ዓርብ፣ የካቲት 24 ማታ 11:00 -1:00 ሰዓት
መግቢያ:
በነፃ አድራሻ: ቦሌ መድሃንያለም ከኦሮሚያ ህንፃ ጎን ህድሞና ህንፃ 6ኛ ፎቅ 604
ለተጨማሪ መረጃ፡ 0963454545
ጎልደን ሽያጭና ማርኬቲንግ
'ለወርቃማው ትውልድ'