Get Mystery Box with random crypto!

Ethiopian Premier league Share company

Logo saluran telegram ethiopianlea — Ethiopian Premier league Share company E
Logo saluran telegram ethiopianlea — Ethiopian Premier league Share company
Alamat saluran: @ethiopianlea
Kategori: Tidak terkategori
Bahasa: Bahasa Indonesia
Pelanggan: 20.90K

Ratings & Reviews

2.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

1


Pesan-pesan terbaru

2024-05-29 09:24:44
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ ስድስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ግንቦት 19 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።

በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች ስድስት በመሸናነፍ ሁለቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 24 ጎሎች በ22 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 41 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ ሶስት ቀይ ካርድ ተመዝግቧል።

በሳምንቱ በስድስት ተጫዋቾች እና አንድ አሰልጣኝ ላይ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል። ካርሎስ ዳምጠው(ድሬደዋ ከተማ)፣ አዳነ በላይነህ(ወልቂጤ ከተማ) እና ምኞት ደበበ(ፋሲል ከነማ) በሳምንቱ ጨዋታ አምስተኛ የጨዋታ ቢጫ ካርድ በመመልከታቸው ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ ፤ ጋቶች ፓኖም(ፋሲል ከነማ) እና ፀጋአብ ዮሐንስ(ሃዋሳ ከተማ) ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ለፈፀሙት ጥፋት 1 ጨዋታ እንዲታገዱ እንዲሁም ሙና በቀለ(ሀምበሪቾ) በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገደ ለፈፀመው ጥፋት 1 ጨዋታ እንዲታገድ ና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 3000 /ሶስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል። አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ፋሲል ከነማ-ዋና አሰልጣኝ/ በውድድር አመቱ ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ ቢጫ ካርድ የተመለከተ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ደንብ መሠረት አሰልጣኙ 1/አንድ ጨዋታ እንዲታገዱና ብር / 5000 /አምስት ሺህ / እንዲከፍሉ ወስኗል።
5.3K viewsedited  06:24
Buka / Bagaimana
2023-05-17 20:20:07
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 24ኛ ሳምንት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም

ረቡዕ ግንቦት 08 2015

12፡00

የሙሉ ሰዓት ውጤት

መቻል 0 - 1 ሲዳማ ቡና
33' ፊሊፕ አጃህ
618 views17:20
Buka / Bagaimana
2023-05-17 19:17:50
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 24ኛ ሳምንት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም

ረቡዕ ግንቦት 08 2015

12፡00

የመጀመሪያ አጋማሽ ውጤት

መቻል 0 - 1 ሲዳማ ቡና
33' ፊሊፕ አጃህ
617 views16:17
Buka / Bagaimana
2023-05-17 18:34:42
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 24ኛ ሳምንት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም

ረቡዕ ግንቦት 08 2015

12፡00

ጎል!
33' ፊሊፕ አጃህ

መቻል 0 - 1 ሲዳማ ቡና
508 views15:34
Buka / Bagaimana
2023-05-17 17:56:03
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - 24ኛ ሳምንት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም

ረቡዕ ግንቦት 08 2015

12፡00 መቻል - ሲዳማ ቡና
507 views14:56
Buka / Bagaimana
2023-05-06 23:22:05
197 views20:22
Buka / Bagaimana
2023-05-06 23:21:34
231 views20:21
Buka / Bagaimana
2023-05-06 23:20:22 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 በሃዋሳ የሚያደረገው ቆይታ ዛሬ በይፋ ከፍቷል።

በባህርዳር የተጀመረው የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በድሬደዋ እና በአዳማ ከተሞች እስከ 22ኛ ሳምንት ቆይታውን አድርጓል። ዛሬ ሚያዝያ 28/2015 ዓ.ም በሃዋሳ ከተማ የ22ኛ ሳምንት የሊጉ የመጨረሻ ጨዋታዎች ሲደረጉ የከተማዋን የአመቱ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ተስተናግዷል። በዚህም የሃዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም በ9 ሰዓት ሃዋሳ ከተማን ከሲዳማ ቡና ሲያገናኝ በ12 ሰዓት ወልቂጤ ከተማን ከቅዱስ ጊዮርጊስ አገናኝቷል። በውጤቱም ሲዳማ ቡና ሃዋሳ ከተማን አንድ ለ ዜሮ በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልቂጤ ከተማን ሁለት ለአንድ ረቷል።

ከመጀመሪያው ጨዋታ ቀደም ብሎ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የቦርድ አመራሮች፣ የሲዳማ ክልል የስፖርቱ ከፍተኛ አመራሮች እና የሃዋሳ ከተማ አመራሮች በተገኙበት የመክፈቻ መርሃ ግብር ተከናውኗል። በዚህም የክብር እንግዶቹ ተጫዋቾችን ወርደው በመጨበጥ ጨዋታውን ያስጀመሩ ሲሆን በቅርቡ ባንዲራውን ለሰቀለው የቀድሞ ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ክንዴ ሙሴ በሙያ አጋሮቹ የሽኝት ፕሮግራም ተደርጎለታል።

አጠቃላይ የሊግ ውድድሩ በወጣው መርሃ ግብር መሰረት ከ23ኛ እስከ 27ኛ ሳምንት በሃዋሳ ከተማ ቆይታውን ሲያደርግ በዛሬው እለት የታየው የሞቀ የደጋፊ ድባብ እንደሚቀጥልም ይጠበቃል።

Website www.ethiopianpremierleague.net
Telegram t.me/ethiopianlea
Instagram instagram.com/ethiopianpremierleagues.c/
Twitter twitter.com/EthiopianLeague
Facebook facebook.com/ethiopianpremierleaguesc
198 viewsedited  20:20
Buka / Bagaimana
2023-05-06 19:58:30
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 - የ22ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታዎች በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም

ቅዳሜ ሚያዝያ 28 2015
12፡00

የሙሉ ሰዓት ውጤት

ወልቂጤ ከተማ 1 - 2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
87' ጌታነህ ከበደ 62' ረመዳን የሱፍ
64' እስማኤል ኦሮ አጎሮ
419 views16:58
Buka / Bagaimana