Get Mystery Box with random crypto!

Ethio 360 Media🟢🟡🔴

Logo saluran telegram ethio360media — Ethio 360 Media🟢🟡🔴 E
Logo saluran telegram ethio360media — Ethio 360 Media🟢🟡🔴
Alamat saluran: @ethio360media
Kategori: Politik
Bahasa: Bahasa Indonesia
Pelanggan: 45.55K
Deskripsi dari saluran

ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር !!!

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


Pesan-pesan terbaru

2023-06-12 21:54:27
መረጃ


በምዕራብ ጎጃም ደምበጫ ከተማ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ተከትሎ የሰው ህይወት ጠፍቷል።

ይህን ተከትሎ ደምበጫ፣ ጅጋ እና ፍኖተ ሰላም ላይ መንገድ መዘጋቱ እና ህዝባዊ ተቃውሞ ተደርጓል። ፍኖተ ሰላም ላይ 2 ወጣቶች ሲገደሉ ከ4 በላይ ቆስለዋል ተብሏል።


ትናንት ማታ 12:30 ጀምሮ በአካባቢው በሚንቀሳቀሱ የፋኖ አባላት እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተኩስ ልውውጥ ተደርጓል።
2.3K views18:54
Buka / Bagaimana
2023-06-12 00:19:30
"በሌላ አርቲስት የስነ ጥበብ ተቃውሞ የተነሳ ዮናስ ብርሃነ መዋን ማሰር እና በዋስ የመፈታት መብት መከልከል ሕግን የጣሰ እና ተቀባይነት የሌለው ነው።" የኢሰመኮ ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ


በሌላ አርቲስት የስነ ጥበብ ተቃውሞ የተነሳ ዮናስ ብርሃነ መዋን ማሰር እና በዋስ የመፈታት መብት መከልከል ሕግን የጣሰ እና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ገለጹ።

ኮሚሽነር ዳንኤል በፌስቡክ ድረ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ፤ ባሳፍነው አርብ ሰኔ 2/2015 በፖሊስ በቁጥጥር ሥር የዋለው የፊልም አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ መዋ ከእስር እንዲለቀቅ መልዕክት አስተላልፈዋል።

በመልዕክታቸውም፤ በሌላ አርቲስት የስነ ጥበብ ተቃውሞ የተነሳ ዮናስ ብርሃነ መዋን ማሰር እና በዋስ የመፈታት መብት መከልከል ሕግን የጣሰ እና ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ገልጸዋል። የአርቲስቷ ስነ ጥበብ ተግባር በነፃነት የመናገር መብት አካል እንደሆነና ዮናስ ብርሃነ መዋ በፍጥነት ከእስር ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቅ ሲሉም ጠይቀዋል።

የ"ጉማ አዋርድ" አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ አርብ ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል ከተካሄደው የሽልማት ሥነ ስርዓት በኋላ በመንግሥት የጸጥታ ሃይሎች በቁጥጥር ሥር መዋሉ ይታወሳል።
11.7K views21:19
Buka / Bagaimana
2023-06-11 15:21:48 #ቻይና ጡረታ የወጡ የኔቶ አየር ሀይል አብራሪዎችን መቅጠሯ ተገለጸ


ጡረታ የወጡ የአውሮፓ ሀገራት አየር ሀይል አብራሪዎች ከየትኛውም ሀገር ጋር የመስራት ህጋዊ መብት አላቸው ቢባልም ከቻይና ጋር መስራታቸው ሊቆም እንደሚገባ ተገልጿል ቻይና ጡረታ የወጡ የኔቶ አየር ሀይል አብራሪዎችን መቅጠሯ ተገለጸ፡፡

ዶቸቪለ የጀርመንን መከላከያ ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው ከሆነ ቻይና የአውሮፓን ወታደራዊ ሚስጥሮችን ልታገኝ የሚያስችላትን ድርጊት እየፈጸመች ነው ተብሏል፡፡
ቻይናና አሜሪካ ወደ ጦርነት ካመሩ ለዓለም ከባድ ውድመት እንደሚሆን ተገለጸ
በርካታ የጀርመን፣ የብሪታንያ እና አሜሪካ የቀድሞ አየር ሀይል አብራሪዎች ከቻይና ጋር የስራ ውል ፈጽመው ወደ ቤጂንግ አምርተዋል ተብሏል፡፡
ይህም ቻይና ከነዚህ አብራሪዎች የአውሮፓን ወይም ኔቶን ወታደራዊ እውቀቶች እና ቴክኒኮችን በቀላሉ እንድታገኝ ያስችላታል የተባለ ሲሆን ድርጊቱ በአስቸኳይ ሊቆም እንደሚገባ ተገልጿል፡፡
የቀድሞ የአውሮፓ ሀገራት የጦር አውሮፕላን አብራሪዎች በጡረታ ከተሰናበቱ በኋላ ከየትኛውም ሀገር ወይም ተቋማት ጋር የመስራት መብት ቢኖራቸውን ከቻይና ጋር መስራታቸው ግን ስጋት መሆኑን የጀርመን መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
በመሆኑም ከቻይና ጋር እየሰሩ ያሉ የቀድሞ የጦር አውሮፕላን አብራሪዎች ውላቸውን እንዲያቋርጡ እና በቀጣይ ሌሎች ወደ ቤጂንግ እንዳያመሩ ሊከለከሉ ይገባልም ተብሏል፡፡

የኔቶ አባል ሀገራት በሲንጋፖር በተካሄደው የዓለም የደህንነት ጉባኤ ላይ ከመከሩ በኋላ የቻይና ድርጊት እንዳሳሰባቸው ተገልጿል፡፤
ቻይና በበኩሏ ከውጭ ሀገራት ባለሙያዎች ጋር መስራቴ አዲስ አይደለም ጡረታ ከወጡ ከቀድሞ የኔቶ ወይም የአውሮፓ ሀገራት አብራሪዎች ጋር ስሰራ ብዙ አመታትን አስቆጥሬያለሁ ስትል ምላሽ ሰጥታለች፡፡

የቻይና ጦር ከኔቶ እና ከአሜሪካ የጦር አባላት ስልጠናዎችን ማግኘት ከጀመረ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ አስቆጥሯል፣ ድርጊቱ ቻይና በምዕራባዊያን በጠላትነት ከመፈረጇም በፊት የነበረ እንደሆነም አክላለች፡፡
14.1K views12:21
Buka / Bagaimana
2023-06-11 09:18:10
ከህዝብ ጉሮሮ ለመከላከያ
14.9K views06:18
Buka / Bagaimana
2023-06-11 08:59:58
ይህንን ተጋበዙልን::
14.6K views05:59
Buka / Bagaimana
2023-06-10 21:54:29 የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ጌታቸው ረዳ ነገ ወደ ባህርዳር እንደሚሄድ ታውቋል።
15.8K views18:54
Buka / Bagaimana
2023-06-10 12:00:15
የ "ጉማ አዋርድ" አዘጋጅ ዮናስ ብርሃነ ትናንት ምሽት በስካይ ላይት ሆቴል ከተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት በኋላ ለእስር ተዳርጓል።

በስፍራው ከነበሩ ሰዎች በደረሰኝ መረጃ መሰረት ዮናስን ሲቪል የለበሱ ደህንነቶች ከምሽቱ 5 ሰአት ገደማ ከነባለቤቱ አስረው ወስደዋቸዋል። ባለቤቱ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ብትፈታም ዮናስ አንበሳ ጋራዥ አካባቢ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ እንደሚገኝ ታውቋል።

በትናንትናው ፕሮግራም ላይ "ልጅ ማኛ" በሚል የምትታወቀው ቲክቶከር ባደረገችው ሜካፕ ምክንያት "ልጅቷን አምጡ" በሚል አዘጋጆቹ ተጠይቀው እንደነበር እና እስሩም ከእሱ ጋር ሊያያዝ እንደሚችል በስፍራው የነበሩ ግለሰቦች እና ሌሎች ምንጮች አረጋግጠውልኛል።

የኔ ጥያቄ:

- ሜካፕ ተቀብቶም ይሁን ፒካፕ ተኮናትሮ ሀሳብን ሰላማዊ በሆነ መንገድ መግለፅ በቃ ተከልክሏል?

- የፕሮግራሙ አዘጋጅ የተለያየ ልብስ ለብሶ እና ሜካፕ ተቀብቶ ለሚመጣው የሀገር ህዝብ ሁሉ ሀላፊነት አለበት?

ኤሊያስ መሰረት
17.0K views09:00
Buka / Bagaimana
2023-06-10 10:40:36
ከቃል በላይ
16.3K views07:40
Buka / Bagaimana
2023-06-08 16:48:03 በሸገር ከተማ “ሕገ ወጥ ናቸው” የተባሉ መስጊዶችን የማፍረሱ ሥራ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት አስታወቀ

656 ቤተ እምነቶች ሕገ ወጥ ናቸው ተብሏል።
ሸገር ከተማን ዘመናዊና በፕላን ብቻ ግንባታ የሚካሄድባት ለማድረግ ሕግ ወጥ ግንባታዎችን የማፍረሱ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ሸመልስ አብዲሳ ገልፆል።
19.7K views13:48
Buka / Bagaimana
2023-06-08 16:36:29
Shocking news


በአፍሪካ ከ 1ሚሊዮን በላይ ሴቶች እንዳይወልዱ(infertile) እንዲሆኑ በማድረግ የአለም ጤና ድርጅት (WHO ) ከፍተኛ ሚና መጫወቱን The " children health defense" የተባለ ተቋም በቲውቲር አካውንቱ አሳውቋል።

ይሄን ያደረገው በዋናነት የህዝብ ቁጥር ለመቀነስ ሲሆን በአፍሪካ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ሴቶች በክትባት መልክ እስከመጨረሻው እንዳይወልዱ(infertile) ተደርገዋል ይላል ዶክመንተሪው።

በዚህም ላለፉት 10 አመታት በአፍሪካ መካንነት (infertility rate)እና የፅንስ ውርጃ(fetus abortion) በእጅጉ እየጨመረ መምጣቱን የኬንያው ዶክተር ስቴፈን ካንጃራ በጥናት የተደገፈ መረጃ ሰጥተዋል።


ለዚህ ደግሞ WHO በአፍሪካ ላይ በክትባት መልክ የሚሰጣቸው የወሊድ መቆጣጠሪያዎች ሙሉ መሃን የሆኑ ሴቶችን እንዲበራከቱ አደርጓል ብሏል።
ይህ መረጃ ኢትዮጵያን ይጨምራል።
19.4K views13:36
Buka / Bagaimana